10 lines
903 B
Markdown
10 lines
903 B
Markdown
|
# ዘሩባቤል
|
||
|
|
||
|
ብሉይ ኪዳን ውስጥ ዘሩባቤል ተብለው የተጠሩ ሁለት ሰዎች ነበር።
|
||
|
|
||
|
* ከእነዚህ አንዱ የኢዮአቄምና የሴዴቅያስ ዘር ነበር።
|
||
|
* የሰላይታል ልጅ ተብሎ የሚጠራው ሌላው ዘሩባቤል የባቢሎን ምርኮኞች እየተመለሱ በነበረበት አንዱ ጉዞ የይሁዳ ነገድ አለቃ ሆኖ የነበረው ነው።
|
||
|
* ይኸኛው ዘሩባብል የነበረው የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እስራኤላውያን ከባቢሎን ምርኮ ነጻ እንዲወጡ ባደረገበት ዘመን ነበር።
|
||
|
* ዘሩባቤልና ሊቀ ካህኑ ኢያሱ ቤተ መቅደስና የእግዚአብሔር መሠዊያ ሲሠራ ከረዱት መካከል ነበር።
|
||
|
* ዘሩባቤል የነበረው ዕዝራና ነህምያ በነበሩበት ዘመን ነበር።
|