ቲርዛ
ቲርዛ በጣም ጠቃሚ የከነዓናውያን ከተማ ነበረች፤ በኋላም የሰሜናዊው የእስራእል መንግሥት ጊዜያዊ ዋና ከተሞች አንዷ ሆና ነበር።
- የቲርዛ ከተማ የምናሴ ነገድ በያዘው ክልል ውስጥ ነበር የምትገኘው። ከሴኬም ከተማ 10 ማይሎች ርቀት ላይ እንደ ነበረች ይታሰባል።
- ቲርዛ ርስት እንዲሰጣችአው ከጠየቁ የምናሴ ሴቶች ልጆች አንዷ ነበረች፤ እንዲህ ያደረጉት በዘመኑ በነበረው ባሕል ርስት የሚካፈሉ ወንድሞች ስላልነበራቸው ነበር።