1.0 KiB
1.0 KiB
ቀናተኛው ስምዖን
ቀናተኛው ስምዖን ከአሥራ ሁለት የኢየሱስ የቅርብ ደቀመዛሙርት አንዱ ነበር
- ስለ ቀናተኛው ስምዖን የሚታወቀው በጣም ጥቂት ነው። በኢየሱስ ደቀመዛሙርት ዝርዝር ውስጥ ሦስቴ ተጠቅሷል
- ኢየሱስ ወደ ሰማይ ከተመለሰ በኋላ በአንድነት ከተሰበሰቡት አሥራ አንድ ደቀመዛሙርት አንዱ ስምዖን ነበር
- አንዳንድ ሰዎች፣ “ቀናተኛው” የሚለው የሚያመለክተው ስምዖን የሙሴን ሕግ በመጠበቅ ረገድ በጣም ቀናተኛ የነበሩና የሮም መንግሥትን አጥብቀው የሚቃወሙ፣ “ቀናተኞች” የሚባለው የአይሁድ ሃይማኖት ቡድን አባል ነበር በማለት ያስባሉ
- ሌሎች ደግሞ፣ “ቀናተኛ” የሚለው የስምዖንን ሃይማኖታዊ ቅንዓት ለማመልከት ብቻ ነው ይላሉ