797 B
797 B
ሲላስ፣ ስልዋኖስ
ሲላስ በኢየሩሳሌም በነበሩ አማኞች መካከል መሪ ነበር
- በኢየሩሳሌም የነበረችው ቤተ ክርስቲያን ከጳውሎስና ከበርናባስ ጋር ወደ አንጾኪያ እንዲሄድ ሲላስን መረጠች
- በኋላ ላይ ለሰዎች ስለ ኢየሱስ ለማስተማር ሲላስ ከጳውሎስ ጋር ወደ ሌሎች ከተሞች ተጉዟል
- ጳውሎስና ሲላስ በፊልጵስዩስ ከተማ ታስረው ነበር። እዚያ በነበሩ ጊዜ ሁሉ በእግዚአብሔር በመታመን እርሱን በመዝሙር ያመሰግኑ ነበር። እግዚአብሔር ከእስር ቤት አወጣቸው፤ የወህኒውንም ጠባቂ ለማዳን ተጠቀመባቸው