ሳባ
በጥንት ዘመን ሳባ ደቡብ አረቢያ አንድ ቦታ የሚገኝ ሥልጣኔ ወይም አካባቢ ነበር
- ሳባ ከ1200 ዓቅክ እስከ 275 ዓም ድረስ በአሁኑ ዘመን የመን ወይም ኢትዮጵያ አጠገብ የሚገኝ ቦታ ነበር
- ሳባ ውስጥ ይኖሩ የነበሩት ምናልባት የካም ዘሮች ሊሆኑ ይችላሉ
- የሀብቱንና የጥበቡን ዝና በመስማቷ ንግሥተ ሳባ ሰሎሞንን ለመጎብኘት መጥታ ነበር
- ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “ሳባ” ተብለው የተጠሩ ጥቂት ሰዎች ነበሩ