am_tw/bible/names/reuben.md

657 B

ሮቤል

ሮቤል የመጀመሪያው የያዕቆብ ልጅ ነበር። እናቱ ልያ ትባላለች።

  • ወንድሞቹ ታናሽ ወንድማቸው ዮሴፍን ለመግደል ሲማከሩ፣ ከዚያ ይልቅ ጉድጓድ ውስጥ እንዲጥሉት በመናገር የዮሴፍን ሕይወት ያዳነ ሮቤል ነበር።
  • በኋላም ተመልሶ በመምጣት ሮቤል ዮሴፍን አዳነ ሌሎች ወንድሞቹ ግን በዚያ በኩል እያለፉ ለነበር ነጋዴዎች ለባርነት ሸጡት።
  • የሮቤል ዘሮች ከአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆነዋል።