am_tw/bible/names/pontus.md

725 B

ጳርቴ፣ ጳንጦስ

ጳርቴ ወይም ጳንጦስ በሮም መንግሥትና በጥንት ቤተ ክርስቲያን ዘመን የሮም አውራጃ ነበረች። የምትገኘው በአሁኑ ዘመን ቱርክ በሚባለው ሰሜናዊ ክፍል ጥቁት ባሕር ዳርቻ ነበር።

  • በበአለ ሃምሳ ቀን መንፈስ ቅዱስ መጀመሪያ ሐዋርያቱ ላይ ሲወርድ ከጳርቴ አውራጃ የመጡ ሰዎች በኢየሩሳሌም ነበሩ።
  • ግሪካዊው አጵሎስ ከጳርቴ የመጣ ነበር።
  • ጴጥሮስ በተለያዩ የጳንጦስ አካባቢዎች ተበትነው ለነበሩ ክርስቲያኖች ሁሉ መልእክት ጽፎአል።