am_tw/bible/names/philistia.md

662 B

ፍልስጥኤም

ፍልስጥኤም ምድረ ከነዓን ውስጥ በጣም ሰፊ የነበረው አካባቢ ስም ሲሆን፣ የምትገኘው በሜድትራንያን ባሕር ዳርቻ ነበር።

  • ያ አካባቢ የሚገኘው በስተ ሰሜን ከኢዮጴ አንሥቶ በስተ ደቡብ እስከ ጋዛ በሚደርስ በጣም ለም የባሕር ዳርቻ ነበር። 64 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 16 ኪሎ ሜትር ስፋት ነበረው።
  • ፍልስጥኤም ውስጥ የሚኖሩ የዝወትር የእስራኤል ጠላት የሆኑት “ፍልስጥኤማውያን” በሚባሉት ሕዝብ ነበር።