am_tw/bible/names/obadiah.md

353 B

አብድዩ

አብድዩ በንጉሥ ሕዝቅያስ ዘመን ከነበሩ የእስራኤል ነቢያት አንዱ ነበር።

  • በዚያ ዘመን የነበሩ ነቢያት ሕዝቅኤልና ዳንኤል ናቸው።
  • አብድዩ ትንቢት የተናገረው የዔሳው ዘር በሆኑት የኤዶም ሕዝብ ላይ ነበር።