am_tw/bible/names/naaman.md

528 B

ንዕማን

ንዕማን የእስራኤል ጠላቶች አንዱ የነበረው የሶርያ ጦር አዛዥ ነበር።

  • ንዕማን ከባድ የቆዳ ሕመም ነበረበት፤ ማንም እርሱን መፈወስ አልቻለም ነበር።
  • ኤልሳዕ በዮርዳኖስ ወንዝ እንዲታጠብ ለንዕማን ነገረው። ንዕማን በመታዘዙ እግዚአብሔር ከደዌው ፈወሰው።
  • ከዚህ ሕመም ስለ ፈወሰው ንዕማን በእግዚአብሔር አመነ።