8 lines
528 B
Markdown
8 lines
528 B
Markdown
|
# ንዕማን
|
||
|
|
||
|
ንዕማን የእስራኤል ጠላቶች አንዱ የነበረው የሶርያ ጦር አዛዥ ነበር።
|
||
|
|
||
|
* ንዕማን ከባድ የቆዳ ሕመም ነበረበት፤ ማንም እርሱን መፈወስ አልቻለም ነበር።
|
||
|
* ኤልሳዕ በዮርዳኖስ ወንዝ እንዲታጠብ ለንዕማን ነገረው። ንዕማን በመታዘዙ እግዚአብሔር ከደዌው ፈወሰው።
|
||
|
* ከዚህ ሕመም ስለ ፈወሰው ንዕማን በእግዚአብሔር አመነ።
|