# ልያ
ልያ ከያዕቆብ ሚስቶች አንኳ ነበረች። የዐሥር ወንዶች ልጆች እናት ስትሆን ዐሥሩ ልጆች ከእስራኤል ነገዶች የተወሰኑት ነበሩ።
* የልያ አባት የይስሐቅ ሚስት የነበረችው የራሔል ወንድም ነበር።
* ምንም እንኳ ልያ የእኅቷ የራሔልን ያህል ያዕቆብ የሚወዳት ሴት ባትሆንም፣ እግዚአብሔር ባርኳታል፤ ብዙ ልጆችም ሰጥቷታል።