am_tw/bible/names/lamech.md

389 B

ላሜሕ

ላሜሕ ዘፍጥረት ውስጥ የተጠቀሱ የሁለት ሰዎች ስም ነው።

  • መጀመሪያ የተጠቀሰው ላሜሕ የቃየን ዘር ነበር። ሰው በመግደሉ ሁለቱ ሚስቶች ፊት ሲፎክር ነበር።
  • ሁለተኛው ላሜሕ ሴት የተባለው ሰው ዘር ነበር፤ የኖኅ አባትም እርሱ ነበር።