ቃዴስ
ቃዴስ ወይም ቀዴስ በርኔ በአሁኑ ጊዜ ሶርያ በሚባለው ውስጥ የምትገኝ በእስራኤል ታሪክ ውስጥ ጠቃሚ የሆነች ከተማ ነበረች።
- ቃዴስ ዲን ምድረ በዳ መካከል ያለች ለም ቦታ ነበረች።
- አብርሃም በጉዞው በቃዴስ በኩል አልፎ ነበር።
- እስራኤል በምድረ በዳ ይጓዙ በነበረ ጊዜ በቃዴስ ሰፍረው ነበር።
- ከዐለት ውሃ ማውጣትን በተመለከተ ባለመታዘዝ ሙሴ ወደ ተስፋው ምድር እንደማይገባ የተነገረው በቃዴስ እያለ ነበር።