am_tw/bible/names/kadesh.md

677 B

ቃዴስ

ቃዴስ ወይም ቀዴስ በርኔ በአሁኑ ጊዜ ሶርያ በሚባለው ውስጥ የምትገኝ በእስራኤል ታሪክ ውስጥ ጠቃሚ የሆነች ከተማ ነበረች።

  • ቃዴስ ዲን ምድረ በዳ መካከል ያለች ለም ቦታ ነበረች።
  • አብርሃም በጉዞው በቃዴስ በኩል አልፎ ነበር።
  • እስራኤል በምድረ በዳ ይጓዙ በነበረ ጊዜ በቃዴስ ሰፍረው ነበር።
  • ከዐለት ውሃ ማውጣትን በተመለከተ ባለመታዘዝ ሙሴ ወደ ተስፋው ምድር እንደማይገባ የተነገረው በቃዴስ እያለ ነበር።