am_tw/bible/names/judah.md

453 B

ይሁዳ

ይሁዳ የያዕቆብ አራተኛ ልጅ ነው እናቱ ልያ ትባላለች።

  • የይሁዳ ነገድ የሆኑት የይሁዳ ዘሮች ናቸው።
  • “አይሁድ” የሚለው ቃል የመጣው፣ “ይሁዳ” ከሚለው ነው።
  • የሰሎሞን ዘመነ መንግሥት ማብቂያ ላይ የእስራኤል ሕዝብ ሲከፋፈል፣ የይሁዳ መንግሥት ደቡባዊው ክፍል ሆኗል።