am_tw/bible/names/judah.md

8 lines
453 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ይሁዳ
ይሁዳ የያዕቆብ አራተኛ ልጅ ነው እናቱ ልያ ትባላለች።
* የይሁዳ ነገድ የሆኑት የይሁዳ ዘሮች ናቸው።
* “አይሁድ” የሚለው ቃል የመጣው፣ “ይሁዳ” ከሚለው ነው።
* የሰሎሞን ዘመነ መንግሥት ማብቂያ ላይ የእስራኤል ሕዝብ ሲከፋፈል፣ የይሁዳ መንግሥት ደቡባዊው ክፍል ሆኗል።