826 B
826 B
ዮናስ
ዮናስ በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበረ እስራኤላዊ ነቢይ ነበር።
- እግዚአብሔር ዮናስን ወደነነዌ የላከው መቼ እንደነበር ትንቢተ ዮናስ ይናገራል።
- ወደነነዌ እንዲሄድና ሕዝቡ ከኀጢአት እንዲመለሱ እንዲናገር እግዚአብሔር ለዮናስ ነገረው።
- ዮናስ ግን አልታዘዘም ወደሌላ አገር ለመሄድ መርከብ ተሳፈረ።
- መርከቡ ላይ የነበሩ ሰዎች ዮናስን ወደባሕር ጣሉት፣ አንድ ትልቅ ዓሣ ዮናስን ዋጠው።
- ዮናስ ሥስት ቀን በዓሣ ሆድ ውስጥ ነበር።
- ዮናስ ወደነነዌ ሄደ ለሕዝቡ ሰበከ፤ እነርሱም ከኀጢአታቸው ተመለሱ።