am_tw/bible/names/jehoram.md

377 B

ኢዮራም

ብሉይ ኪዳን ውስጥ ኢዮራም ተብለው የሚጠሩ ሁለት ንጉሦች ነበሩ።

  • አንዱ የይሁዳ ንጉሥ የሆነው የኢዮሳፍጥ ልጅ ነው።
  • ሌላው ኢዮራም የእስራኤል ንጉሥ የሆነው የአክዓብ ልጅ ነበር። ይህ ንጉሥ፣ “ዮራም” በመባል ይታወቃል።