953 B
953 B
ኢዮአቄም
ኢዮአቄም ከ60 ዓቅክ ጀምሮ በይሁዳ መንግሥት ላይ የነገሠ በጣም ክፉ ነጉሥ ነበር። እርሱ የንጉሥ ልጅ ነበር። መጀመሪያ ላይ ኤልያቄም ይባል ነበር።
- የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ኒካዑ፥ የኤልያቄምን ስም ኢዮአቄም ወደሚል ለውጦ የይሁዳ ንጉሥ አደረገው።
- ፈርዖን ኒካዑ ለግብፅ ግብር እንዲከፈል ኢዮአቄምን አስገደደ።
- በኋላ ላይ ይሁዳ በንጉሥ ናቡከደነፆር ስትወረር ወደ ባቢሎን ከተወሰዱት ሰዎች አንዱ ኢዮአቄም ነበር።
- ኢዮአቄም ለእግዚአብሔር የማይታዘዝና እንዲያውም የይሁዳ ሕዝብ ያህዌን እንዳያመልክ ያደረገ ንጉሥ ነበር። ነብዩ ኤርምያስ በእርሱ ላይ ትንቢት ተናግሮ ነበር።