839 B
839 B
ዮዳሔ
ዮዳሔ ንጉሥ ለመሆን እስከበቃበት ድረስ የንጉሥ አካዝያስን ልጅ ኢዮአስን ደብቆ ያቆየውና የተከላከለለት ካህን ነበር።
- ቤተመቅደሱ ውስጥ በነበሩ ሰዎች ንጉሥ እንዲሆን በታወጀ ጊዜ፥ ዮዳሔ ወጣቱ ኢዮአስን የሚጠብቁ በመቶ የሚቆጠሩ ጠባቂዎች አዘጋጀ።
- የበኣል መሠዊያዎችን ሁሉ እንዲያጠፉ ሕዝቡን የመራ ዮዳሔ ነበር።
- በተቀረው የህይወት ዘመኑ ካህኑ ዮዳሔ ለእግዚአብሔር እንደታዘዘና ሕዝቡን በመልካም መንገድ እንዲገዛ ንጉሥ ኢዮአስን ሲረዳው ነበር።
- ዮዳሔ ተብሎ የሚጠራ ሌላ ሰው የበናያስ አባት ነበር።