am_tw/bible/names/goshen.md

541 B

ጌሣም

ጌሣም ከግብፅ ሰሜናዊ ክፍል አካባቢ የሚገኝ ቦታ ስም ነበር።

  • ዮሴፍ ግብፅ ውስጥ ባለ ሥልጣን በነበረ ጊዜ በከነዓን ከነበረው ራብ አምልጠው እባቱ ወንዶቹና ቤተ ሰቦቻቸው እዚያ ለምኖር ወደ ጌሤም መጥተው ነበር።
  • እነርሱና ዘሮቻቸው ለ400 ዓመት በጌሤም ከኖሩ በኋላ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን በባርነት እንዲያገለግሉ አስገደዳቸው።