7 lines
541 B
Markdown
7 lines
541 B
Markdown
|
# ጌሣም
|
||
|
|
||
|
ጌሣም ከግብፅ ሰሜናዊ ክፍል አካባቢ የሚገኝ ቦታ ስም ነበር።
|
||
|
|
||
|
* ዮሴፍ ግብፅ ውስጥ ባለ ሥልጣን በነበረ ጊዜ በከነዓን ከነበረው ራብ አምልጠው እባቱ ወንዶቹና ቤተ ሰቦቻቸው እዚያ ለምኖር ወደ ጌሤም መጥተው ነበር።
|
||
|
* እነርሱና ዘሮቻቸው ለ400 ዓመት በጌሤም ከኖሩ በኋላ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን በባርነት እንዲያገለግሉ አስገደዳቸው።
|