820 B
820 B
ኤሳው
ኤሳው ይስሐቅ ከርብቃ ከወለደቻቸው መንታ ልጆች ታላቁ ነበር፣ መንታ ወንድሙ ያዕቆብ ነበር።
- ኤሳው በምስር ወጥ ብኩርናውን ለወንድሙ ለያዕቆብ ሸጠ።
- ኤሳው የመጀመሪያ ልጅ በመሆኑ፣ አባቱ የተለየ በረከት ይሰጠው ነበር። ይሁን እንጂ፣ ያዕቆብ አባቱን በማታለል ያንን በረከት ወሰደ። መጀመሪያ ላይ ኤሳው በጣም ተቆጥቶ ያዕቆብን መግደል ፈልጎ ነበር፤ በኋላ ግን ይቅርታ አደረገለት።
- ኤሳው ብዙ ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሩት። የእርሱ ዘሮች በምድረ ከነዓን የሚኖሩ በጣም ብዛት ያለው ሕዝብ ሆነዋል።