am_tw/bible/names/cilicia.md

733 B

ኪልቅያ

ኪልቅያ አሁን የዘመኑ ቱርክ ካለችበት ደቡብ ምሥራቃዊ ክፍል የነበረች አነስተኛ የሮማውያን አውራጃ ነበረች። ከኤጂያን ባሕር ጋር ይዋሰናል።

  • ሐዋርያው ጳውሎስ ኪልቅያ ውስጥ የነበረችው የጠርሴስ ሰው ነበር።
  • በደማስቆ መንገድ ከኢየሱስ ጋር ከተገናኘ በኋላ ጳውሎስ በኪልቅያ ጥቂት ዓመቶች አሳልፎ ነበር።
  • ከኪልቅያ ከመጡ አይሁድ መካከል አንዳንዶቹ እስጢፋኖስን ተቀውመው ነበር፤ በድንጋይ ቀጥቅጠው እንዲገድሉትም ሕዝቡን አንሳሥተዋል።