በናያስ
ብሉይ ኪዳን ውስጥ መናያስ በሚል ስም የሚታወቁ ጥቂት ሰዎች ነበሩ
- በናያስ የዮዳሄ ልጅ ሲሆን፥ ከዳዊት ኅያላን ሰዎች አንዱ ነበር። በጦር ችሎታው የታወቀ ስለነበረ የዳዊት ክብር ዘብ ወይም ዘብ ጠባቂ ሆኖ ነበር
- ሰሎሞን በነገሠ ጊዜ በናያስ ጠላቶቹን በማጥፋት ረድቶት ነበር። በኋላ ላይ የእስራኤል ሰራዊት አዛዥ ሆኖ ነበር
- ብሉይ ኪዳን ውስጥ በናያስ ተብለው የተጠሩ ሦስት ሌዋውያን፥ አንድ ካህን፥ ሙዚቀኛና የአሳፍ ልጅ አሉ