am_tw/bible/names/aram.md

1.6 KiB

አራም፤አራማዊ ፤አራማይክ

ብሉይ ኪዳን ውስጥ አርም የሁለት ሰዎች ስም ነው፤የአሁኑ ሲሪያ ያለችበት ከከነዓን ሰሜን ምስራቅ ያለው አካባቢ ስም ነው፤

  • አራም ውስጥ ሲኖሩ የነበሩ ሰዎች አራማውያን ተብሎ የሚናገሩት ቋንቋ አረማይክ ነበር፤እይሱስና በዝሙት የነበሩ ሌሎች አይሁዳም፤አራማይክ ይኖሩ ነበር፤
  • ከሴም ልጆች አንዱ አራም ያባል ነበር፤አራም ተብሎ የሚጠራው ሌላው ሰው የርብቃ ወንድም ልጅ ነበር፤የአራም አካባቢ ከእነዚህ ሁለት ሰዎች በአንዱ ሳይጠራ እንዳልቀረ ይታሰባል።
  • በኋላ ላይ አራም፥ በግሪክ ስሙ ፥ “ሶርያ” ተጠርቷል
  • “ፔዳን አራም” የተሰኘው ገለጻ፥ “የኣራም ሜዳ” ማለት ሲሆን የሚገኘው ከአራም ሰሜናዊ ክፍል ነበር።
  • ከአብርሃም ዘመዶች ጥቂቶቹ “ፔዳን አራም” ውስጥ በሚገኘው ካራን ከተማ ይኖሩ ነበር
  • ብሉይ ኪዳን ውስጥ እንዳንዴ፥ “አራም” እና “ፔዳን አራም” የሚለው አገላለጽ አብዛኛውን ጊዜ አንዱን አካባቢ ነበር የሚያመለክተው
  • “አራም ነኻሪም” የሚለው፥ “ባለሁለት ወንዞች አራም” ማለት ሲሆን ይህ አካበቢ የሚገኘው መሰዽጦሚያ በስተሰሜን እና፥ ከ”ፔዳን አራም” በስተምሥራቅ ነበር።