am_tw/bible/names/aram.md

12 lines
1.6 KiB
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# አራም፤አራማዊ ፤አራማይክ
ብሉይ ኪዳን ውስጥ አርም የሁለት ሰዎች ስም ነው፤የአሁኑ ሲሪያ ያለችበት ከከነዓን ሰሜን ምስራቅ ያለው አካባቢ ስም ነው፤
* አራም ውስጥ ሲኖሩ የነበሩ ሰዎች አራማውያን ተብሎ የሚናገሩት ቋንቋ አረማይክ ነበር፤እይሱስና በዝሙት የነበሩ ሌሎች አይሁዳም፤አራማይክ ይኖሩ ነበር፤
* ከሴም ልጆች አንዱ አራም ያባል ነበር፤አራም ተብሎ የሚጠራው ሌላው ሰው የርብቃ ወንድም ልጅ ነበር፤የአራም አካባቢ ከእነዚህ ሁለት ሰዎች በአንዱ ሳይጠራ እንዳልቀረ ይታሰባል።
* በኋላ ላይ አራም፥ በግሪክ ስሙ ፥ “ሶርያ” ተጠርቷል
* “ፔዳን አራም” የተሰኘው ገለጻ፥ “የኣራም ሜዳ” ማለት ሲሆን የሚገኘው ከአራም ሰሜናዊ ክፍል ነበር።
* ከአብርሃም ዘመዶች ጥቂቶቹ “ፔዳን አራም” ውስጥ በሚገኘው ካራን ከተማ ይኖሩ ነበር
* ብሉይ ኪዳን ውስጥ እንዳንዴ፥ “አራም” እና “ፔዳን አራም” የሚለው አገላለጽ አብዛኛውን ጊዜ አንዱን አካባቢ ነበር የሚያመለክተው
* “አራም ነኻሪም” የሚለው፥ “ባለሁለት ወንዞች አራም” ማለት ሲሆን ይህ አካበቢ የሚገኘው መሰዽጦሚያ በስተሰሜን እና፥ ከ”ፔዳን አራም” በስተምሥራቅ ነበር።