am_tw/bible/names/abner.md

619 B

አቤኔር

አቤኔር የንጉሥ ሳኦል አጎት ልጅ ነበር።

  • አበኔር የሳኦል ሰራዊት ዋና አዣዥ ነበር፤ ግዙፉን ሰው ጎልያድን ዳዊት ከገደለ በኋላ ወጣቱ ዳዊትን ካሳኦል ጋር ያስተዋወቀ እርሱ ነበር።
  • ከንጉሥ ሳኦል ሞት በኋላ ዳዊት የይሁዳ ንጉሥ ሲሆን አበኔር የሳኦልን ልጅ አያቡስቴን የእስሬል ንጉሥ አደረገው።
  • በኋላ ላይ አበኔር በዳዊት ሰራዊት ዋና አዛዥ በአዩአብ በክህደት ተገደለ።