9 lines
619 B
Markdown
9 lines
619 B
Markdown
|
# አቤኔር
|
||
|
|
||
|
አቤኔር
|
||
|
የንጉሥ ሳኦል አጎት ልጅ ነበር።
|
||
|
|
||
|
* አበኔር የሳኦል ሰራዊት ዋና አዣዥ ነበር፤ ግዙፉን ሰው ጎልያድን ዳዊት ከገደለ በኋላ ወጣቱ ዳዊትን ካሳኦል ጋር ያስተዋወቀ እርሱ ነበር።
|
||
|
* ከንጉሥ ሳኦል ሞት በኋላ ዳዊት የይሁዳ ንጉሥ ሲሆን አበኔር የሳኦልን ልጅ አያቡስቴን የእስሬል ንጉሥ አደረገው።
|
||
|
* በኋላ ላይ አበኔር በዳዊት ሰራዊት ዋና አዛዥ በአዩአብ በክህደት ተገደለ።
|