1.2 KiB
1.2 KiB
አቢሜሌክ
አብርሃምና ይስሐቅ በከነዓን ምድር በሚኖሩበት ዘመን አቢሜሌክ በጌራራ አካባቢ የነገሠ ንጉስ ነበር ።
- ሣራ እኅቴ እንጂ ሚስቴ አይደለችም በማለት አብርሃም ንጉሥ ኢቢሜሌክን አታልሎት ነበር።
- በቤርሳህ የነበሩ የውሃ ጉድጓዶች ባለቤትነትን በተመለከተ አብርሃምና አቢሜሌክ ስምምነት አድረጉ።
- ርብቃ እኅቴ እንጂ ሚስቴ አይደለችም በማለት ከብዙ ዓመታት በኋላ ይስሐቅም አቤሜሌክንና ሌሎች በጌራራ የነበሩ ሰዎችን አትልሎአል።
- በእርሱ በመዋሸታቸው ንጉሥ አቢሜሌክ አብርሃምን በኋላም ይስሐቅን ገሥጾአቸዋል።
- አቤሜሌክ የተሰኘ ስም የነበረው ሌላው ሰው የጌዴዎን ልጅና የኢዮአታም ወንድም ነበር።እርሱ ከንጉሥ አቢሜሌክ የተለየ ሰው መሆኑን ግልጽ ለማድረግ አንዳንድ ትርጉሞች ስሙ ላይ ጥቂት ለውጥ ያደርጉ ይሆናል።