am_tw/bible/names/aaron.md

8 lines
592 B
Markdown

# አሮን
አሮን የሙሴ ታላቅ ወንድም ነበር። የእስራኤል ሕዝብ የመጀመሪያ ሊቀ ካህን እንዲሆን እግዚአብሔር አሮንን መረጠ።
* እስራኤልን እንዲለቅ ለፈርዖን እንደገና ሙሴን የረዳው አሮን ነው።
* እስራኤል በምድረበዳ በሚጓዙበት ጊዜ የሚያመልኩት ጣዖት ለሕዝቡ በመሥራት አሮን ኀጢአት አደረገ።
* ለእስራኤል ሕዝብ ካህናት እንዲሆኑ እግዚአብሔር አሮንና ልጆቹን ሾመ።