am_tw/bible/names/aaron.md

592 B

አሮን

አሮን የሙሴ ታላቅ ወንድም ነበር። የእስራኤል ሕዝብ የመጀመሪያ ሊቀ ካህን እንዲሆን እግዚአብሔር አሮንን መረጠ።

  • እስራኤልን እንዲለቅ ለፈርዖን እንደገና ሙሴን የረዳው አሮን ነው።
  • እስራኤል በምድረበዳ በሚጓዙበት ጊዜ የሚያመልኩት ጣዖት ለሕዝቡ በመሥራት አሮን ኀጢአት አደረገ።
  • ለእስራኤል ሕዝብ ካህናት እንዲሆኑ እግዚአብሔር አሮንና ልጆቹን ሾመ።