8 lines
765 B
Markdown
8 lines
765 B
Markdown
|
# ገሃነም፣ የእሳት ባሕር
|
||
|
|
||
|
ገሃነም በእርሱ ላይ የሚያምፁትንና በኢየሱስ መሥዋዕትነት በኩል እነርሱን የማድኑን ዕቅድ ችላ የሚሉትን የሚቀጣበት የመጨረሻው የስቃይ ቦታ ነው። “የእሳት ባሕር” ተብሎም ይጠራል።
|
||
|
|
||
|
* ገሃነም የእሳትና የጽኑ ስቃይ ቦታ መሆኑ ተነግሯል።
|
||
|
* ሰይጣንና እርሱን የሚከተሉ ርኵሳን መናፍስት ለዘላለም ቅጣት ወደ ገሃነም ይጣላሉ።
|
||
|
* ኢየሱ ለኀጢአታቸው መሥዋዕት መሆኑን የማያምኑና እርሱ እንደሚያድናቸው የማይተማመኑ ሰዎች ለዘላለም በገሃነም ይቀጣሉ።
|