am_tw/bible/kt/adoption.md

7 lines
825 B
Markdown
Raw Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ልጅነት/ልጅ አድርጎ መቀበል
“ልጅነት” የተሰኘው ቃል አንድን ሰው በተፈጥሮ ወላጆቹ ያልሆኑ ሰዎች ሕጋዊ ልጅ የማድረግ ሂደት ያመለክታል።
* መጽሐፍ ቅዱስ “ልጅነት” ወይም “ልጅ አድርጎ መውሰድ” የተሰኙትን ቃሎች እግዚአብሔር ሰዎችን እንዴት የቤተሰብ አካል፣የእርሱ መንፈሳዊ ወንዶችና ሴቶች ልጆች እንደሚያደርግ ለመግለጽ በምሳሌያዊ መልኩ ይጠቀምበታል።
* ልጆች እንደሆኑ ተቀባይነት በመግኘታቸው አማኞች የእግዚአብሔር ወንዶችና ሴቶች ልጆች መብት ሁሉ ያላቸው ከክርስቶስ ጋር አብሮ ወራሾች ሆነዋል።