9 lines
1.0 KiB
Markdown
9 lines
1.0 KiB
Markdown
|
# መርዳት፣ የተረዳ
|
|||
|
|
|||
|
“መረዳት” መረጃ መስማት ወይም መቀበልና ምን ማለት እንደሆነ መገንዘብ ማለት ነው።
|
|||
|
|
|||
|
* “መረዳት” የሚለው ቃል፣ “ዕውቀትን” ወይም፣ “ጥበብን” ወይም አንድን ነገር እንዴት ማድረግ እንደሚቻል መገንዘብን ያመለክታል። የአንድን ሰው ስሜት ማወቅንም ይጨምራል።
|
|||
|
* በኤማሁስ መንገድ እየሄዱ በነበረ ጊዜ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱ መሲሑን በተመለከተ የተነገሩ ቅዱሳት መጻሕፍትን ትርጕም እንዲረዱ አደረገ።
|
|||
|
* እንደ ዐውዱ አገባብ፣ “መረዳት” የሚለው፣ “ማወቅ” ወይም፣ “ማመን” ወይም፣ “መገንዘብ” ወይም፣ “ምን ማለት እንደሆነ ማወቅ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
|
|||
|
* ብዙ ጊዜ፣ “መረዳት” – “ዕውቀት” ወይም፣ “ጥበብ” ተብሎ ይተረጎማል።
|