8 lines
840 B
Markdown
8 lines
840 B
Markdown
|
# የሐሰት ምስክር፣ ጠማማ ምስክር፣ ሐሰተኛ ወሬ
|
||
|
|
||
|
“ሐሰተኛ ምስክር” እና “ጠማማ ምስክር” ሰዎችን ወይም ሁኔታዎችን በተመለከተ እውነቱን የማይናገር ሰው ሲሆን፣ ብዙውን ጊዜ እንዲህ ሲደረግ የሚታየው በመደበኛ ፍርድ ቦታ ነው።
|
||
|
|
||
|
* ሐሰተኛ ወሬ የሚባለው ሐሰተኛ ምስክር የተናገረው ነው።
|
||
|
* “በሐሰት መመስከር” ሰዎችን ወይ ሁኔታዎችን በተመለከተ እውነት ያልሆነውን መናገር ነው።
|
||
|
* አንድ ሰው እንዲቀጣ ወይም እንዲገደል ለማድረግ ሰዎች ሐሰተኛ ምስክሮችን ቀጥረው ስለነበረበት ሁኔታ መጽሐፍ ቅዱስ በርካታ ታሪኮች አሉት።
|