8 lines
681 B
Markdown
8 lines
681 B
Markdown
|
# ዘካርያስ - (አዲስ ኪዳን)
|
||
|
|
||
|
ዘካርያስ በኋላ መጥምቁ ዮሐንስን የወለደ የአይሁድ ካህን ነበር።
|
||
|
|
||
|
* ዘካርያስ እግዚአብሔርን ይወድና ለእርሱም ይታዘዝ ነበር።
|
||
|
* ዘካርያስና ሚስቱ ኤልሳቤጥ ልጅ እንዲወልዱ አጥብቀው ብዙ ዓመት ቢጸልዩም፣ መውለድ አልቻሉም ነበር። በጣም ባረጁ ጊዜ ግን እግዚአብሔር ጸሎታቸውን ሰምቶ ልጅ ሰጣቸው።
|
||
|
* የእርሱ ልጅ ዮሐንስ የመሲሑን መንገድ የሚያዘጋጅ ነቢይ እንደሚሆን ዘካርያስ ትንቢት ተናገረ።
|