9 lines
637 B
Markdown
9 lines
637 B
Markdown
|
# ብንያም
|
||
|
|
||
|
ብንያም ከያዕቆብና ከሚስቱ ከራሔል የተወለደ የመጨረሻው ልጅ ነው። የስሙ ትርጉም ፥ “የቀኝ እጄ ልጅ” ማለት ነው።
|
||
|
|
||
|
* ከራሔል የተወለዱ እርሱና ታላቅ ወንድሙ ዮሴፍ ብቻ ናቸው። ራሔል ብንያምን ከወለደች በኋላ ሞታለች
|
||
|
* የብንያም ዘሮች ከአስራሁለት የእስራኤል ነገዶች አንዱ ሆነዋል
|
||
|
* ንጉሥ ሳኦል ከእስራኤላዊው የብንያም ነገድ የተገኘ ነበር
|
||
|
* ሐዋርያው ጳውሎስም ከብንያም ነገድ ነበር
|