am_tw/bible/names/ararat.md

8 lines
782 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# አራራት
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “አራራት” ለአንድ አካባቢ፥ ለአንድ መንግሥትና የተራራ ሰንሰለት የተሰጠ ስም ነው።
* “የአራራት ምድር” ምናልባት በአሁኑ ዘመን ቱርክ በሚባለው አገር ሰሜናዊ ምሥራቅ ክፍል የነበረ ቦታ ሊሆን ይችላል።
* አራራት ይበልጥ የሚታወቀው የጥፋት ውሃ መቀነስ ከጀመረ በኋላ የኖህ መርከብ ያረፈችበት ተራራ ስም በመሆኑ ነው።
* በዚህ ዘመን አንድ ተራራ፥ “የአራራት ተራራ” ተብሎ ከተጠራ ብዙውን ጊዜ የመጽሐፍ ቅዱሱ “አራራት ተራራ” ቦታ እንደሆነ ይታሰባል።