9 lines
591 B
Markdown
9 lines
591 B
Markdown
|
# አኪያ
|
||
|
|
||
|
አኪያ ብሉይ ኪዳን ውስጥ የተለያዩ ሰዎች ስም ነው። የሚከተሉት ከእነዚህ ሰዎች ጥቂቶቹ ናቸው፣
|
||
|
|
||
|
* አኪያ በሳኦል ዘመን የነበረ ካህን ስም ነበር።
|
||
|
* በንጉሥ ሰሎሞን ዘመን አኪያ የሚባል ጸሐፊ ነበር።
|
||
|
* አኪያ ከሴሎ የመጣውና የእስራኤል መንግሥት ለሁለት እንደምከፈል ትንቢት የተናገረው ነብይ ስም ነበር።
|
||
|
* የእስራኤል ንጉሥ ሳኦል አባት ስም አኪያ ይባል ነበር።
|