am_tw/bible/kt/setapart.md

10 lines
889 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# መለየት
“መለየት” የሚለው ቃል አንድ ዓላማን ለመፈጸም ከአንድ ነገር ተለይቶ መውጣትን ያመለክታል
* እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር አገልግሎት የተለዩ ነበሩ
* መንፈስ ቅዱስ እርሱ ለሰጣቸው ሥራ በርናባስንና ጳውሎስን እንዲለዩለት በአንጾኪያ ለነበሩ ክርስቲያኖች ተናገረ
* የእግዚአብሔርን ሥራ ለመሥራት የተለየ ሰው የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸም “ተለይቷል”
* “ቅዱስ የሚለው ቃል አንዱ ትርጉም የእግዚአብሔር ለመሆንና ኅጢአተኛ ከሆነ ዓለማዊ ሕይወት የተለየ ማለት ነው
* “መቀደስ” - አንድ ሰው ለእግዚአብሔር አገልግሎት መለየት ማለት ነው