9 lines
521 B
Markdown
9 lines
521 B
Markdown
|
# መጸለይ፣ ጸሎት
|
||
|
|
||
|
መጸለይ ለእግዚአብሔር መናገር ነው።
|
||
|
|
||
|
* እነርሱን ወይም ሌሎችን እንዲረዳ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ይጸልያሉ።
|
||
|
* ሰዎች በጸሎት እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ፤ እርሱን ይወድሳሉ።
|
||
|
* ጸሎት እርሱ ይቅር እንዲለን ኀጢአታችንን መናዘዝ ማለትም ነው።
|
||
|
* ሰዎች ለጣዖቶቻቸው ሲናገሩ፣ ወደ እነርሱ “መጸለያቸው” ነው።
|