am_tw/bible/kt/majesty.md

7 lines
503 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ግርማ
ብዙውን ጊዜ “ግርማ” ከንጉሥ ክብር ጋር በተያያዘ መልኩ ትልቅነትንና ውበትን ነው የሚያመለክተው።
* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ግርማ” በተደጋጋሚ የማመለክተው በአጽናፈ ዓለሙ እጅግ የላቀ ንጉሥ የሆነው የእግዚአብሔርን ታላቅነት ለማመልከት ነው።
* “ግርማዊ ሆይ” አንድ ንጉሥ የሚጠራበት መንገድ ነው።