am_tq/rev/03/09.md

522 B

ክርስቶስ የሰይጣንን ማኅበር ምን ያደርጋቸዋል?

ክርስቶስ የሰይጣንን ማኅበር በቅዱሳኑ እግሮች ፊት እንዲሰግዱ ያደርጋቸዋል [3:9]

ክርስቶስ በቶሎ እስኪመጣ ድረስ የፊልድልፍያ ቤተ ክርስቲያን ምን እንዲያደርጉ ነገራቸው?

ክርስቶስ የነገራቸው ማንም አክሊላቸውን እንዳይወስድባቸው ያላቸውን አጽንተው እንዲይዙ ነው [3:11]