am_tq/rev/03/05.md

4 lines
275 B
Markdown

# ድል ለሚያደርጉ ክርስቶስ ምን ተስፋ ሰጣቸው?
ድል የሚያደርጉ ነጭ ልብስ ይጎናጸፋሉ፣ ከሕይወት መጽሐፍ አይደመሰሱም፣ በእግዚአብሔር አብ ፊት ለስማቸው ይመሰከራል [3:5]