am_tq/rev/03/05.md

275 B

ድል ለሚያደርጉ ክርስቶስ ምን ተስፋ ሰጣቸው?

ድል የሚያደርጉ ነጭ ልብስ ይጎናጸፋሉ፣ ከሕይወት መጽሐፍ አይደመሰሱም፣ በእግዚአብሔር አብ ፊት ለስማቸው ይመሰከራል [3:5]