am_tq/rev/02/08.md

453 B

የመጽሐፉ ቀጣይ ክፍል የተጻፈው ለየትኛው መልአክ ነው?

የመጽሐፉ ቀጣይ ክፍል የተጻፈው በሰምርኔስ ላለው የቤተ ክርስቲያን መልአክ ነው [2:8]

በሰምርኔስ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ምን ገጥሞት ነበር?

በሰምርኔስ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን መከራ፣ ድኽነትና ስድብ ገጥሞት ነበር [2:9]