8 lines
453 B
Markdown
8 lines
453 B
Markdown
|
# የመጽሐፉ ቀጣይ ክፍል የተጻፈው ለየትኛው መልአክ ነው?
|
||
|
|
||
|
የመጽሐፉ ቀጣይ ክፍል የተጻፈው በሰምርኔስ ላለው የቤተ ክርስቲያን መልአክ ነው [2:8]
|
||
|
|
||
|
# በሰምርኔስ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ምን ገጥሞት ነበር?
|
||
|
|
||
|
በሰምርኔስ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን መከራ፣ ድኽነትና ስድብ ገጥሞት ነበር [2:9]
|