እግዚአብሔር በሕዝቡ ይደሰታል። [149: 4]
እርሱ ትሑታንን ድል በማቀዳጀት ያከብራቸዋል። [149: 4]
የእግዚአብሔር ሰዎች በድል አድራጊነታቸው በደስታ ይዘምሩ። [149: 5]