ከመጀመሪያው ቀን አንሥቶ እስካሁን ድረስ የፊልጵስዩስ ምዕመናን በወንጌል ስለ ነበራቸው ኅብረት ጳውሎስ እግዚአብሔርን ያመሰግናል
በእነርሱ መልካሙን ሥራ የጀመረው እርሱ እንደሚፈጽመው ጳውሎስ ይተማመን ነበር